ለሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ባንክ ሊቋቋም ነው

ለሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ባንክ ሊቋቋም ነው

በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ብቻ ብድርና ሌሎች ተዛማጅ የባንክ አገልግሎቶችን የሚያቀርብ ባንክ ሊቋቋም ነው፡፡