ኢሰመኮ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ካሉበት ‹‹ከሕግ ውጪ›› የሆነ እስር በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ጠየቀ

ኢሰመኮ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ካሉበት ‹‹ከሕግ ውጪ›› የሆነ እስር በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ጠየቀ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን መንግሥት ከመገናኛ ብዙኃን ሕግ ‹‹ውጪ›› ያሰራቸውን 17 ጋዜጠኞችና የመገናኛ ብዙኃን ሠራተኞች በሙሉ በአስቸኳይ እንዲለቅ ጠየቀ፡፡