በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ልዑክ ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል

በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው የተመራው ልዑክ በዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርገውን ጉብኝት በመጀመር ዛሬ ጠዋት ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል።