በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ልዑክ ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል
December 2, 2018
VOA Amharic
—
Comments ↓
በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው የተመራው ልዑክ በዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርገውን ጉብኝት በመጀመር ዛሬ ጠዋት ዋሺንግተን ዲሲ ገብቷል።
... ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ