ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በአገር ውስጥ በማሸግ እስከ 400 ሚሊዮን ብር ወጪ መዳኑ ተገለጸ

ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በአገር ውስጥ በማሸግ እስከ 400 ሚሊዮን ብር ወጪ መዳኑ ተገለጸ

ወደ ውጭ የሚላኩ ቡናና የቅባት እህሎችን በአገር ውስጥ በማሸግ በዓመት እስከ 400 ሚሊዮን ብር ወጪ ማዳን መቻሉን፣ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን አስታወቀ።