የሰብዓዊ እርዳታ ከወራት በኋላ በየብስ ወደ ትግራይ መደረሱ ተገለጸ

ከታህሳስ 2014 ዓ.ም. አጋማሽ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ በየብስ ትግራይ መድረሱን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።