በሶማሌ ክልል የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ለማምረት ፈቃድ የወሰደው ፖሊ ጂሲኤል ማስጠንቀቂያ ተሰጠው

በሶማሌ ክልል የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ለማምረት ፈቃድ የወሰደው ፖሊ ጂሲኤል ማስጠንቀቂያ ተሰጠው

የቻይናው ኩባንያ ፖሊ ጂሲኤል በሶማሌ ክልል ለሚያካሂደው የነዳጅና ጋዝ ልማት ፕሮጀክቶቹ በቂ ኢንቨስትመንት ካፒታል እስከ ሰኔ 2014 ዓ.ም. መጨረሻ ድረስ ካላቀረበ፣ ፈቃዱን ያለ ተጨማሪ ማስታወቂያ እንደሚሰርዝ የማዕድን ሚኒስቴር አስጠነቀቀ።