ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩት የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ተጠቆመ
March 23, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩት የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ተጠቆመ
በቅርቡ በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተሾሙት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ ለሁለት ቀናት ጉብኝት፣ ሰኞ መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የፀጥታ ጉዳይና የሰብዓዊ ዕርዳታ ቀዳሚ የመነጋገሪ አጀንዳ ናቸው ተብሏል፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/index.php/article/25020