በደቡብ ሱዳን ታጣቂዎችና በጋምቤላ ክልል የፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጊያ መካሄዱ ተገለጸ
March 16, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
በደቡብ ሱዳን ታጣቂዎችና በጋምቤላ ክልል የፀጥታ ኃይሎች መካከል ውጊያ መካሄዱ ተገለጸ
የጋምቤላ ክልልን ከሚያዋስነው ደቡብ ሱዳን ድንበር ተሻግረው በመጡ የሙርሌ ታጣቂዎችና የጋምቤላ ክልል የፀጥታ ኃይሎች መካከል፣ ትናንት ማክሰኞ መጋቢት 6 ቀን 2014 ዓ.ም. ውጊያ መካሄዱን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/24960