ሩሲያ ኪቭን ጨምሮ በተለያዩ የዩክሬን ከተሞች ተኩስ አቁም አወጀች።
March 7, 2022
Konjit Sitotaw
—
Comments ↓
ሩሲያ ኪቭን ጨምሮ በተለያዩ የዩክሬን ከተሞች ተኩስ አቁም አወጀች።
–
ሰብኣዊ እርዳታዎችን ለማቅረብ በሚል ተኩስ አቁሙ የታወጀ ሲሆን ካርኮቭ፣ ማሪፖልና ሳሚ የተናጠል ተኩስ አቁሙ የታወጀባቸው ከተሞች ናቸው።
–
የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑዔል ማክሮን ለፕሬዝዳንት ፑቲን ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት መታወጁንም ኢንተርፋክስን ጠቅሶ አል ዐይን ዘግቧል፡፡
–