መስከረም 15 2011 ዓ.ም ከቤንሻንጉል ጉምዝና ከኦሮሚያ ክልል የተውጣጡ አመራር አባላት በአሶሳ ላይ ስብሰባ አካሂደው ሲመለሱ በታጣቂዎች በደረሰ ጥቃት 4 የካማሼ ዞን አመራሮች መገደላቸው ይታወሳል። ከዚህ ጊዜ በኋላ በዞኑ የመንግስት ስራዎች መቋረጣቸውንና ነዋሪዎችም ለችግር መጋለጣቸውን የክልሉ ኃላፊዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።…
መስከረም 15 2011 ዓ.ም ከቤንሻንጉል ጉምዝና ከኦሮሚያ ክልል የተውጣጡ አመራር አባላት በአሶሳ ላይ ስብሰባ አካሂደው ሲመለሱ በታጣቂዎች በደረሰ ጥቃት 4 የካማሼ ዞን አመራሮች መገደላቸው ይታወሳል። ከዚህ ጊዜ በኋላ በዞኑ የመንግስት ስራዎች መቋረጣቸውንና ነዋሪዎችም ለችግር መጋለጣቸውን የክልሉ ኃላፊዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።…