ከ10 ሚሊዮን በላይ የአፍሪካ ቀንድ ሕዝብ ለከፋ ረሃብ ተጋልጧል-የዓለም ምግብ ፕሮግራም

በአፍሪካ ቀንድ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት 13 ሚሊዮን ሰዎች ለከፋ ረሃብ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።