የአማራ ክልል በግብርና ዘርፍ ላይ ከ340 ቢሊዮን ብር በላይ ውድመት እንደደረሰበት አስታወቀ

የአማራ ክልል በግብርና ዘርፍ ላይ ከ340 ቢሊዮን ብር በላይ ውድመት እንደደረሰበት አስታወቀ

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጦርነት በተደረገባቸው ዘጠኝ ዞኖች ላይ ሦስት ወራት የፈጀ ጥናት አድርጎ፣ በግብር ዘርፉ ላይ የ340.6 ቢሊዮን ብር ውድመት እንደደረሰ ማረጋገጡን አስታወቀ፡፡