በግንባታ ዘርፍ የሚያጋጥሙ አለመግባባቶችን የሚፈታ ቦርድ ሊቋቋም ነው

በግንባታ ዘርፍ የሚያጋጥሙ አለመግባባቶችን የሚፈታ ቦርድ ሊቋቋም ነው

በግንባታ ዘርፍ ውስጥ የሚያጋጥሙ አለመግባባቶችን የሚፈታ ቦርድ ሊቋቋም መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን አስታወቀ።