ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ የታሰሩ ሰዎች እንዲለቀቁ ኢሰመኮ ጠየቀ

ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አቀረበ።