የጤና ሚኒስቴር ከቀናት በኋላ የኮቪድ-19 የክትባት ዘመቻ ለሁለተኛ ጊዜ እንደሚያካሂድ አስታወቀ
January 16, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
የጤና ሚኒስቴር ከቀናት በኋላ የኮቪድ-19 የክትባት ዘመቻ ለሁለተኛ ጊዜ እንደሚያካሂድ አስታወቀ
የጤና ሚኒስቴር በኅዳር ወር 2014 ዓ.ም. ላይ ያካሄደው ዓይነት የኮቪድ-19 የክትባት ዘመቻ፣ ከተያዘው ጥር ወር መጨረሻ አንስቶ ለሁለተኛ ጊዜ እንደሚያካሂድ ገለጸ፡፡
–
https://www.ethiopianreporter.com/article/24389