በአፍሪካ የመዋዕለ-ነዋይ ፍሰት ላይ እየተነጋገረ ያለ ከፍተኛ ስብሰባ ጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ውስጥ እየተካሄደ ነው።
በጉባዔው ላይ የኢትዮጵያውያን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን ጨምሮ የአሥራ አንድ የአፍሪካ ሃገሮች መሪዎች እየተሣተፉ ናቸው።