ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፈረንሳይ ፓሪስ ገቡ

Image may contain: 9 people, people smiling, outdoor

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፈረንሳይ ፓሪስ ገቡ

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለስራ ጉብኝት ፈረንሳይ ፓሪስ ገብተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፈረንሳይ ቆይታቸው ከፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ዶ/ር ዐቢይ ከፈረንሳይ ጉብኝት በኋላ ወደ ጀርመን ያቀናሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ሪፖርተራችን ብሩክ ያሬድ ከፓሪስ ዘግቧል፡፡

ፎቶ:- ከአቶ ፍጹም አረጋ ቲዊተር ገጽ

Image may contain: 5 people, people standing and outdoor