በአዲስ አበባ ከተማ ሁከት እና ብጥብት ለመፍጠር ወጣቶችን በማደራጀት ጠርጥሪያቸዋለሁ ሲል ፖሊስ ሦስት ሰዎችን ፍርድ ቤት አቀረበ።ፍርድ ቤቱ ለምርመራ ሰባት ቀን ለፖሊስ ሰጥቶ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።