“ፖለቲካን እንደ ሳይንቲስት ይመለከታሉ” የሚባልላቸው መራሒተ-መንግሥት አንጌላ ሜርክል ሥልጣን ላይ በቆዩባቸው አመታት በተክለ-ስብዕናቸውም ይሁን በአመራር ክህሎታቸው አድናቆትን አትርፈዋል። ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ኃይለ ማርያም ደሳለለኝና መለስ ዜናዊን ጨምሮ ከበርካታ መሪዎች ጋር ድንበር ለሚሻገሩ ችግሮች መፍትሔ ፍለጋ ተወያይተዋል…
“ፖለቲካን እንደ ሳይንቲስት ይመለከታሉ” የሚባልላቸው መራሒተ-መንግሥት አንጌላ ሜርክል ሥልጣን ላይ በቆዩባቸው አመታት በተክለ-ስብዕናቸውም ይሁን በአመራር ክህሎታቸው አድናቆትን አትርፈዋል። ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ኃይለ ማርያም ደሳለለኝና መለስ ዜናዊን ጨምሮ ከበርካታ መሪዎች ጋር ድንበር ለሚሻገሩ ችግሮች መፍትሔ ፍለጋ ተወያይተዋል…