ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ 13 ተርባይኖች መካከል ሁለቱ ተርባይኖች በሚቀጥለው ዓመት የመጀመሪያዎቹ ጥቂት ወራት ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምሩ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚንስትሩ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ለቢቢሲ ገለጹ። “ኃይል ማመንጨት የምንጀምረው ከሁለቱ ተርባይኖች ነው። ይሄ ኧርሊ ጀነሬሽን [የመጀመሪያ ደረጃ የኃይል ማመንጨት] ነው። ሁለቱ ተርባይኖች የሚያመጩት ኃይል እስከ 750 ሜጋዋት ይደርሳል” ሲሉ…