አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ገድሏል የተባለው ጥላሁን ያሚ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡

አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ገድሏል የተባለው ጥላሁን ያሚ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡

በግድያው ተባብሯል የተባለው 2ኛ ተከሳሽ ከበደ ገመቹ ደግሞ በ 18 አመት ፅኑ እስራት የተቀጣ ሲሆን በወቅቱ ለፀጥታ አካል መረጃ ባለማሳወቅ ጥፋተኛ የተባለው 3ኛ ተከሳሽ አብዲ አለማየሁ ደግሞ በ 6 ወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል፡፡

የቅጣት ውሳኔውን ያሳለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የፀረ ሽብርና የህገመንግስት ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው፡፡

ጋዜጠኛ ታሪክ አዱኛ