Abinet Gebremeskel Departs MIDROC, “Sacked” or “Resigned”
ከሶስት አስርተ አመታት በላይ ሼህ አላሙዲን ቀኝ እጅ የነበሩት እና ሚድሮክን በበላይነት ያስተዳደሩ የነበሩ የሼሁ እምባ ጠባቂ የነበሩ የቅርብ ሰው አብነት ገብረመስቀል ሚድሮክ የተሰኘውን ድርጅት መልቀቃቸው ተሰምቷል።
በምትካቸው የተተኩት አቶ ጀማል እንደሚሉት አቶ አብነት በሼህ አላሙዲን ከስልጣን ተባረዋል፡ ከስልጣን የተባበሩትም ኃላፊነታቸውን በ አግባቡ ባለመወጣታቸው መሆኑ ተናግረዋል።
አቶ አብነት ስልታን የተረከቡት የቀድሞ የሚድሮክ ስራ አስኪያጅ ዶክተር አረጋ ይርዳው በሼህ አላሙዲን ከስልጣን መባረራቸውን ተከትሎ ነበር።