ማንኛውም የተቀመጠውን መመሪያ የሚጥስ የአውሮፕላን አብራሪም ሆነ ኦፕሬተር ለሚደርሰው አደጋ ኀላፊነት እንደሚወስድ የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡
–
የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ላይ እንዴለው ቀደም ሲል ሰኔ 23/2013 ዓ.ም የአየር በረራ መረጃ ማሳወቂያ (NOTAM & AIP SUP) ቁጥር A0166/21 እና AIP SUP A04,2021) መተላለፉን አስታውሷል፡፡
–
በተላለፈው መመሪያ መሠረትም ማንኛውም የአውሮፕላን አብራሪም ኾነ ኦፕሬተር የተቀመጠውን መመሪያ ከጣሰ ለሚደርሰው አደጋ ኀላፊነት እንደሚወስድ ገልጿል።