(ኢሳት ዲሲ–መስከረም 16/2011) በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ከተከሰተው አልመረጋጋት ጋር በተያያዘ የታሰሩት ብርሃኑ ተክለያሬድና መኮንን ለገሰ ዛሬ ከእስር ተለቀቁ።
የአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮችና አባላት ወደ ኢትዮጵያ በገቡበት ወቅት አስተባባሪ በመሆን ሲሰሩ የነበሩት ሁለቱ ወጣቶች የታሰሩት በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች በታፈሱበት ወቅት እንደነበርም ይታወሳል።
ሁለቱ ወጣቶ…
(ኢሳት ዲሲ–መስከረም 16/2011) በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ ከተከሰተው አልመረጋጋት ጋር በተያያዘ የታሰሩት ብርሃኑ ተክለያሬድና መኮንን ለገሰ ዛሬ ከእስር ተለቀቁ።
የአርበኞች ግንቦት 7 አመራሮችና አባላት ወደ ኢትዮጵያ በገቡበት ወቅት አስተባባሪ በመሆን ሲሰሩ የነበሩት ሁለቱ ወጣቶች የታሰሩት በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች በታፈሱበት ወቅት እንደነበርም ይታወሳል።
ሁለቱ ወጣቶ…