ምርጫ 2013፡ የምሥራቃዊ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል ምርጫውን እንደሚታዘብ አስታወቀ

የምሥራቃዊ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል ሰኞ ዕለት የሚደረገውን አገራዊ ምርጫ የሚታዘቡ አባላቱ ኢትዮጵያ መግባታቸውን አስታወቀ።