በ 45ኛው የ «BMW» የበርሊን ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሊቶች ሩት አጋ እና ጥሩነሽ ዲባባ 2፥18፥34 እና 2፥18፥55 በመግባት ሁለተኛ እና ሦስተኛ ሆነዋል።