የሰኞ መስከረም፤ 7 ፤ 2011 ዓ.ም የስፖርት ዝግጅት

በ 45ኛው የ  «BMW» የበርሊን ማራቶን  ኢትዮጵያውያን አትሊቶች ሩት አጋ እና ጥሩነሽ ዲባባ 2፥18፥34 እና 2፥18፥55 በመግባት ሁለተኛ እና ሦስተኛ ሆነዋል።