አርበኞች ግንቦት 7 መልዕክት 

የንቅናቄዉን ከፍተኛ መሪዎች አስከትለዉ ዛሬ አዲስ አበባ የገቡት ዶክተር ብርሐኑ ነጋ አቀባበል ላደረገላቸዉ ሕዝብ እንደነገሩት ፓርቲያቸዉ ኢትዮጵያን ለማረጋጋት እና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማስረፅ በፅኑ እንደሚታገልም ገልፀዋል…