በኢትዮጵያ አገልግሎት የሚሰጡና በምሥረታ ላይ የሚገኙ ባንኮች የተከፈለ ዝቅተኛ ካፒታል ወደ 5 ቢሊዮን ብር ከፍ እንዲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወስኗል። ባንኮቹ የተከፈለ የካፒታል መጠናቸውን 5 ቢሊዮን ለማድረስ የተለያየ የጊዜ ገደብ ተሰጥቷቸዋል። ከዚህ ቀደም የተከፈለ ዝቅተኛ ካፒታል መጠን ከፍ ሲል በምሥረታ ላይ የነበሩ ባንኮች ፈርሰው ነበር።…
በኢትዮጵያ አገልግሎት የሚሰጡና በምሥረታ ላይ የሚገኙ ባንኮች የተከፈለ ዝቅተኛ ካፒታል ወደ 5 ቢሊዮን ብር ከፍ እንዲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወስኗል። ባንኮቹ የተከፈለ የካፒታል መጠናቸውን 5 ቢሊዮን ለማድረስ የተለያየ የጊዜ ገደብ ተሰጥቷቸዋል። ከዚህ ቀደም የተከፈለ ዝቅተኛ ካፒታል መጠን ከፍ ሲል በምሥረታ ላይ የነበሩ ባንኮች ፈርሰው ነበር።…