የምርጫ ካርድ ዉሰዱ፤ዴሞክራሲያዊ መብቶቻችሁን ተጠቀሙ—-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
ሰላማዊ እና ሕጋዊ ምርጫ እንዲካሄድ ሀገር አቀፍ የምርጫ ደህንነት ኮሚቴ በመንግሥት መዋቀሩ ተገልጿል።
ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደው ዴሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን እንዲጠቀሙም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በሰጠው መግለጫ ጥሪ አቅርቧል፡፡
6ኛው ብሔራዊ ምርጫን በተመለከት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
የምርጫ ካርድ ዉሰዱ፤ዴሞክራሲያዊ መብቶቻችሁን ተጠቀሙ—-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
ሰላማዊ እና ሕጋዊ ምርጫ እንዲካሄድ ሀገር አቀፍ የምርጫ ደህንነት ኮሚቴ በመንግሥት መዋቀሩ ተገልጿል።
ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደው ዴሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን እንዲጠቀሙም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በሰጠው መግለጫ ጥሪ አቅርቧል፡፡
6ኛው ብሔራዊ ምርጫን በተመለከት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ