ኬንያ ቀላል የጦር መሳሪያዎች ማምረት መጀመሯን አስታውቃለች። ዋና ከተማዋ ናይሮቢ አቅራቢያ ሩይሩ በሚባል ቦታ የተገነባውን የጦር መሣሪያ ማምረቻ ፋብሪካ ፕሬዚዳንቱ ኡሁሩ ኬንያታ ትናንት መርቀው ከፍተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
…
ኬንያ ቀላል የጦር መሳሪያዎች ማምረት መጀመሯን አስታውቃለች። ዋና ከተማዋ ናይሮቢ አቅራቢያ ሩይሩ በሚባል ቦታ የተገነባውን የጦር መሣሪያ ማምረቻ ፋብሪካ ፕሬዚዳንቱ ኡሁሩ ኬንያታ ትናንት መርቀው ከፍተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
…