የአለም ባንክ ከ13 አመት እግድ በኃላ ለኢትዮጵያ የበጀት ድጎማ 1 ቢሊዮን ዶላር ፈቀደ ።

የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ መንግስት የአንድ ቢሊዮን ዶላር የበጀት ድጎማ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱ ታውቋል። ይሕ ካለፉት 13 አመታት በኃላ የመጀመሪያ ነው የተባለለት ድጋፍ በባንኩ ባለስልጣናት ተቀባይነት አግኝቷል ። በ1997 የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ የአለም ባንክ የበጀት እርዳታውን ድጋፉን አቁሞ ነበር።

ሙሉ ዘገባውን እዚህ ላይ ያገኙታል።