የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ መንግስት የአንድ ቢሊዮን ዶላር የበጀት ድጎማ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱ ታውቋል። ይሕ ካለፉት 13 አመታት በኃላ የመጀመሪያ ነው የተባለለት ድጋፍ በባንኩ ባለስልጣናት ተቀባይነት አግኝቷል ። በ1997 የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ የአለም ባንክ የበጀት እርዳታውን ድጋፉን አቁሞ ነበር።
የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ መንግስት የአንድ ቢሊዮን ዶላር የበጀት ድጎማ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱ ታውቋል። ይሕ ካለፉት 13 አመታት በኃላ የመጀመሪያ ነው የተባለለት ድጋፍ በባንኩ ባለስልጣናት ተቀባይነት አግኝቷል ። በ1997 የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ የአለም ባንክ የበጀት እርዳታውን ድጋፉን አቁሞ ነበር።