በሰኔ 16ቱ ፍንዳታ ወቅት ጥቅም ላይ ከዋለው ቦምብ ጋር የሚመሳሰል ቦምብ በተጠርጣሪ ቤት ተገኘ- ፖሊስ

በተመሳሳይ መልኩ ከሁለተ ቀናት በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ ተጠርጥረው በምርመራ ላይ የሚገኙት አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ቦምብና የጦር መሳሪያ እንደተገኘባቸው መርማሪ ፖሊስ ማስታወቁ ይታወሳል።…