በድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩት ተበየነባቸዉ

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባሳለፈዉ ብይን መሠረት አንደኛዉ ተከሳሽ ጥላዬ ያሚ  በተከሰሰበት የወንጀል ጭብጥ ጥፋተኛ መሆኑ ተበይኖበታል