የአሜሪካ ምክር ቤቶች፣ባለፈዉ ሕዳር የተመረጡት የቀድሞዉ ምክትል ፕሬዝደንት ጆ ባይደንን በፕሬዝደንትነት፣ ካማላ ሐሪስ ደግሞ በየምክትል ፕሬዝደንት መመረጣቸዉን ዛሬ አረጋገጡ። ከ 13 ቀናት በኋላ ሥልጣናቸዉን የሚያስረክቡት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ መሸነፋቸዉን ባይናገሩም ቤተ መንግሥቱን እንደሚለቁ ግን ዛሬ ተናግረዋል።…
የአሜሪካ ምክር ቤቶች፣ባለፈዉ ሕዳር የተመረጡት የቀድሞዉ ምክትል ፕሬዝደንት ጆ ባይደንን በፕሬዝደንትነት፣ ካማላ ሐሪስ ደግሞ በየምክትል ፕሬዝደንት መመረጣቸዉን ዛሬ አረጋገጡ። ከ 13 ቀናት በኋላ ሥልጣናቸዉን የሚያስረክቡት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ መሸነፋቸዉን ባይናገሩም ቤተ መንግሥቱን እንደሚለቁ ግን ዛሬ ተናግረዋል።…