የነውረኛው አየለ ጫሚሶ ጉድ. . . በአቻምየለህ ታምሩ
ነውረኛው አየነ ጫሚሶ ለፋሽስት ወያኔ የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት ዋና መምሪያ በ2004 ዓ.ም. በጻፈው ደብዳቤ ጠቅላላ ጉባኤ ለማድረግ የሚያስፈልገውን ወጪ በመዘርዘር የደኅንነት መስሪያ ቤቱ የጠየቀውን ገንዘብ እንዲለቅለት በእጁ ጽፎ በፈረመው ደብዳቤ ጠይቋል!
ነውረኛው አየለ «የደኅንነት መስሪያ ቤቱ አብሬው እንድሰራ ባያስገድደኝ ኖሮ ከኢሕአዴግ ጋር አብሬ መስራት አልፈልግም ነበር» ብሏልም!