የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከአቶ ደመቀ ጋር በነበራቸው ውይይት በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጠረው ችግር በሰላም የሚፈታበት መላ እንዲበጅ ሐሳብ ማንሳታቸውን የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት ገልጧል፡፡…