በትግራይ ክልል የነበረውን ጦር መሳርያ በመጠቐም ትግራይን ለመጨፍጨፍ የነበረውን ህልም ሙሉ በሙሉ ከሽፏል – ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል
November 5, 2020
Konjit Sitotaw
—
Comments ↓
የትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል የትግራይ የፀጥታ ኃይል የሰላም አማራጭ ረግጠው በትግራይ ህዝብ ላይ ጦርነት ያወጁ የሩቅና የቅርብ ጠላቶች ለመደምሰስ በሚያስችል ሙሉ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ገለፁ፡፡
–
በትግራይ ክልል የነበረውን ጦር መሳርያ በመጠቐም ትግራይን ለመጨፍጨፍ የነበረውን ህልም ሙሉ በሙሉ ከሽፏል፡፡
–
ለኣቋማችን መስዋእት ለመሆን ዝግጁ ነን፡፡
–
ኣሁን ከነሙሉ ወታደራዊ ትጥቃችን ተዘጋጅተናል፡፡እነዚህ ጦር መሳርያዎች ትግራይን እንጠብቅባቸዋለን ፡፡
–
ከየትኛውም ኣቅጣጫ ለሚቃጣብን ወረራ እንደመስስበታለን፡፡ኣሁን ሙሉ በሙሉ ታጥቀናል፡፡
–
የሰሜን እዝ ሰራዊት ከትግራይ ህዝብ ጎን ተሰልፏል ስለዚህ የተቃጣብንን ጦርነት በድል እንወጣዋለን፡፡
–
የትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል
ጥቅምት 26 / 2013 ዓ/ም (ትግራይ ቴሌቪዥን)
Tigrai Mass Media Agency