የትግራይ ክልላዊ መንግስት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት «በፌደራሉ መንግስት እንዳይታዘዝ» ሲል በሳምንቱ መጨረሻ ባወጣው መግለጫ ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ ፊደራል መንግስት የትግራይ ክልል መንግስትን ሕገ-ወጥ በማለት የበጀት ድጎማውን ማገዱ የሚታወስ ሲሆን፣ የክልሉ መንግስት በአቋም መግለጫ የታገደው በጀት ያለ ቅድመ ኹኔታ እንዲለቀቅም ጠይቋል።…
የትግራይ ክልላዊ መንግስት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት «በፌደራሉ መንግስት እንዳይታዘዝ» ሲል በሳምንቱ መጨረሻ ባወጣው መግለጫ ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ ፊደራል መንግስት የትግራይ ክልል መንግስትን ሕገ-ወጥ በማለት የበጀት ድጎማውን ማገዱ የሚታወስ ሲሆን፣ የክልሉ መንግስት በአቋም መግለጫ የታገደው በጀት ያለ ቅድመ ኹኔታ እንዲለቀቅም ጠይቋል።…