ጎፋ ሳውላ ከተማ የተነሳ ተቃውሞ!
ተቃውሞውየተነሳው አመራሮች “የተስፈየ በልጅጌን ፎቶ ለምን አቃጠላቹ? ብለው ሕዝቡን ሰብስበው ይቅርታ ጠይቁ፣ እናንተ ተመሪ እንጂ መሪ አደላቹም!” በማለታቸው እንደሆነ ተገልፆአል።
ዛሬ ሀምሌ 19/2010 ዓም ሕዝቡን ከስብሰባ አቋርጦ የዶ/ር ጌትነትን እና የምክትል ከንቲባው ታምራት ተሰማን መኪና እንዲሁም እነ የስብሰባው መሪ ነበሩ እና የተስፈየ በልጂጌን የአባቱን ቤትና የካድሬ ቤት አቃጥለዋል ተብሏል።