የምህረት አዋጁ ጸደቀ

(ኢሳት ዲሲ–ሐምሌ 13/2010)የምህረት አዋጁ ጸደቀ። የምህረት አዋጁ በተለያዩ ወንጀሎች የተከሰሱና የሚፈለጉ እንዲሁም የተፈረደባቸውን ሰዎች ጭምር ነጻ የሚያደርግ መሆኑም ታውቋል። ፓርላማው በአስቸኳይ ስብሰባው ያጸደቀው የምህረት አዋጁ ከግንቦት 30/2010 በፊት በወንጀል የሚፈለጉና የተፈረደባቸው እንዲሁም የተከሰሱ ሰዎችን ሙሉ በሙሉ ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ የሚያደርግ መሆኑንም መረዳት ተችሏል። የምህረት አዋጁ የኮበለሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላትንም ነጻ የሚያደርግ ይሆናል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር …

The post የምህረት አዋጁ ጸደቀ appeared first on ESAT Amharic.