በኦሮሚያ ክልል ከነሐሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ሲደረግ በነበረው የተማሪዎች ምዝገባ ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ የተመዘገቡት ተማሪዎች 13 በመቶ ያህሉ ብቻ ናቸው። የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ለዶይቼ ቬለ እንደገለጹት ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል በቀጥታ እንዲሸጋገሩ መወሰኑ ተማሪዎች እንዲመዘገቡ ያበረታታል።…
በኦሮሚያ ክልል ከነሐሴ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ሲደረግ በነበረው የተማሪዎች ምዝገባ ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ የተመዘገቡት ተማሪዎች 13 በመቶ ያህሉ ብቻ ናቸው። የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ለዶይቼ ቬለ እንደገለጹት ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል በቀጥታ እንዲሸጋገሩ መወሰኑ ተማሪዎች እንዲመዘገቡ ያበረታታል።…