465 መንገደኞች የጫነዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመርያ በረራዉን ወደ አስመራ ዛሬ ጀመረ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ጀምሮ በዕለቱ ወደ ኤርትራ መዲና አስመራ በረራ ይኖረዋል።…