የሶማሌ ክልሉ ፕሬዝዳንት ንግግር በተቃዋሚዎቻቸው አንደበት

የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አብዲ መሐሙድ ኡመር የኢትዮጵያ ደኅንነት ኃላፊዎች በክልሎች አሠራሮች ላይ ነበሯቸው ያሏቸውን ጣልቃ ገብነት አብራሩ።ሸሽተን በአዲስ አበባ ተጠልለናል” ያሉ ወጣቶች በበኩላቸው፤ ፕሬዝዳንቱ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማሸሽ የፈጠሩት እንደሆነ ገልፀው “በክልሉ ለተፈፀሙትና እየተፈፀሙ ላሉት ዘግናኝ ግፍና በደሎች እርሳቸውም ተጠያቂ ናቸው”ብለዋል።…