ኢትዮጵያ ቅድሚያ የምትሰጠው ምፅዋና አሰብ የሚያደርሱ መንገዶችን መክፈት መሆኑ ተገለፀ

ከኢትዮጵያና ከኤርትራ እርቀ-ሰላም በኋላ ኢትዮጵያ ቅድሚያ የምትሰጠው ወደ ምፅዋና አሰብ የሚያደርሱ መንገዶችን ለመክፈት መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይን ጠቅሶ ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።…