ለሀያ ዓመታት ያልተነጋገሩት ኢትዮጵያዊና ኤርትራዊ ቤተሰቦች

ሺሻይ ወረስ አስመራ የሚገኙ እህትና ወንድሙን በስልክ ድምፃቸውን መስማት የቻለው ከሃያ ዓመታት በኋላ ነው።