የትናንቱ የኦነግ አመራሮች፣ አባላት እና የኬንያዊው ጋዜጠኛ የፍርድ ቤት ውሎ

ጋዜጠኛ ያሲን ጁማን ጨምሮ 11 ተጠርጣሪዎች ሐምሌ 29 የዋስትና መብት ተፈቅዶላቸው የነበረ ቢሆንም ፖሊስ ይግባኝ በመጠየቅ ከእስር ሳይለቀቁ ቆይተው ነበር።