ለዕምነት ተቋማቱ ህጋዊ ሰውነት ስለሰጡት አዋጆች የሃይማኖት አባቶች ምን ይላሉ?

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 05 ቀን ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና የወንጌል አማኞች አብያተ-ክርስቲየናት ምክርቤትን ህጋዊ ሰውነት የሚያጎናጽፉ ሁለት አዋጆችን አጽድቋል።