በምርጫ ጉዳይ የፌዴሬሽን ም/ቤት ውሳኔን ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ

በኢትዮጵያ አሁን በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ምርጫ እስኪከናወን በሥልጣኑ እንዲቀጥል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ትናንት የሰጠውን ውሳኔ ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ።

ውሳኔው ለሃገሪቱ ሰላምና መረጋጋት አደጋ የሚፈጥር ነው ሲሉም ሥጋታቸውን ገለጽ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።