በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 129 ሰዎች ውስጥ 101 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።
ይህንን ተከትሎም በመዲናዋ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 444 መድረሱን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በከተማዋ የቫይረሱ ስርጭት በክፍለ ከተሞች ደረጃ የሚያመላክት መረጃ አውጥቷል።
የከተማ አስተዳደሩ ዝርዝር ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፦