በቴክኖሎጂ ሙያ ራሷን ያወጣች ኢትዮጵያዊት

በቴክኖሎጂ ሙያ ላይ የሚሰማሩ ሴቶች ቁጥር ከወንዶቹ ጋር ሲነፃፀር 26 በመቶ ብቻ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ ጥቁር ሴቶች 3 በመቶ ብቻ ናቸው። የዛሬዋ እንግዳችን እሴተ ስዩም ግን እጅግ በጣም ትንሽ ጥቁር ሴቶች በሚገኙበት በዚህ የሙያ ዘርፍ ውስጥ እራሷን አሳድጋ በአለማችን ግዙፍ ከሚባሉት የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች መሀከል፣ ማይክሮሶፍት ካምፓኒ ውስጥ በአመራርነት ታገለግላለች። ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ ከ…